ወደ ቤርያ በነፃ ይደውሉ!
You can also give using one of the following:
- Set up Zelle and transfer money to Bank of America ACCT # 488070348602
- Using Paypal
- Send a check to BIEBSM, P.O.Box 15372, Sacramento, CA 95851.
- Walk into Bank of America branch to deposit to Berea Int’l Evangelical & Bible Study Ministry ACCT # 488070348602
ኢትዮጵያና የወቅቱ የክርስትና አቅጣጫ
በድጋሚ ላሳስብ፤ እግዚአብሔር መንግሥታትን የሚያስቀምጠው፣ የእርሱ የጽድቅ፣ የፍትሕና የምሕረት አገዛዝ አስፈጻሚ እንዲሆኑ ነው። የአገዛዛቸው ፍትሓዊ ተኣማኒነት ልኬቱ ይኸው እውነት ነው።
በአስተምህሮ ዝንፈቶች፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ባልሆኑ ልምምዶች እና በሞራል ውድቀቶች ላይ የወጣ የአቋም መግለጫ
የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዚዳንት እና የሥራ አመራር ቦርድ አባላት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በጽ/ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ መግለጫው የተሰጠው ባለፈው ሳምንት ኅብረቱ አካሄዶት በነበረው 32ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ፣ “በአስተምህሮ ዝንፈቶች፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ባልሆኑ ልምምዶች [...]
ቴክኖሎጂ እና ክርስትና – ከወንድም ዶ/ር አዳም ቱሉ
ጌታችን በመጣ ጊዜ ሲተጉ የሚያገኛቸው ባሪያዎች ብፁአን እንደሆኑ ቃሉ ይናገራል። እንግዲህ ጌታ በመጣ ጊዜ ፌስ ቡክ ላይ እንዳያገኘንና .....
መጽሐፍ ቅዱስና ብልጽግና – ከወንድም ምኒሊክ አስፋው
“በአዲስ ኪዳን የብልጽግናን መልካምነት የሚያወሳ አንድም ጥቅስ የለም። በመላው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስለ ገንዘብ የቀረበ ጸሎት ከቶውን የለም።” ወንድም ምኒልክ አስፋው -
አግድም አደጉ የእምነት እንቅስቃሴ – ከወንድም ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ
አለማወቅን ተገን አድርጎ የተነሣው ይህ ትምህርት፣ የቤተ ክርስቲያንንም አስተምህሮና ሥነ ምግባር ክፉኛ በርዟል፡፡
እዚያም ቤት እሳት አለ – ከእህት ለምለም የኋላሸት
የምድሪቱን ሰዎች ተጠግተን ብናይ ፥እዛም ቤት እሳት አለ እንዲሉ በገጠማቸው በዚህ ዓመፀኛ ትውልድ የተነሳ ታውከዋል::
ደምን የሚቀይጥ ኪዳን ! – ከወንድም ፓስተር ወርቁ ለገሰ
“ትዳር እድል ነው።” የሚሉም አሉ። እነሱ ደግሞ ትዳር በለስ የቀናቸው፣ እድል የሰመረላቸው የሚያገኙት የእጣ ችሮታ ነው ብለው ያምናሉ። ታዋቂው ፈላስፋ ሶቅራጥስ መልካም ትዳር የእድል ውጤት ነው፤ ብሎ ያስብ ነበርና “እድለኛ ከሆንክ መልካም ትዳር ታገኛለህ፣ እድል ከጠመመብህ ደግሞ ትዳር ፈላስፋ ያደርግሃል” ማለቱ ተዘግቧል......
በማያምን ግን ተፈርዶበታል – ከወንድም ኮነ ፍሥሐ
የተሰጠህን በረከት ለራስህ ብቻ ቀብረህ ይዘኸው ይሆን? ለእግዚአብሔር በመታዘዝ ይህን በረከት ለሌሎች ማፍሰስን ካላወቅህ ፣ ሌሎች የእግዚአብሔርን ማንነት በሕይወትህ ማየት አይችሉም።.....
FEATURED POST
የጥማት መሬት የውሃ ምንጭ ትሆናለች! ኢሳይያስ 35፣7
ኢትዮጵያ ውስጥ የወንጌልን ሰራ በመስራት ላይ ከሚገኘው ከታላቁ ተልዕኮ ጋር በመተባበር 10 የወንጌል ሰባኪዎችን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በማሰማራት የተጀመረው የቤርያ የወንጌል አገልግሎት ባሁኑ ጊዜ ያሉት አገልጋዮች ወደ 150 ደርሰዋል። የዘንድሮ እቅዳችን የወንጌል አገልጋዮችን ወደ 200 በመጨመር ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ ማዳረስን መቀጠል ነው። ግባችን ደግሞ ፍጥረት ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ድኖ ማየት ነው። ለሆነውም ሆነ ለሚሆነው ሁሉ ክብር ለጌታ ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን። በአስደናቂ ምስክርነት ብዙዎች ወደ ጌታ እየመጡ ሲሆን ወደ ጌታ የመጡትን አዲስ ነፍሳት ለመከታተልና ለማጽናት ከታላቁ ተልዕኮ ጋር በመተባበር 45 ጅምር ቤተክርስትያኖች ተተክለዋል።