በማያምን ግን ተፈርዶበታል – ከወንድም ኮነ ፍሥሐ

የተሰጠህን በረከት ለራስህ ብቻ ቀብረህ ይዘኸው ይሆን? ለእግዚአብሔር በመታዘዝ ይህን በረከት ለሌሎች ማፍሰስን ካላወቅህ ፣ ሌሎች የእግዚአብሔርን ማንነት በሕይወትህ ማየት አይችሉም።.....